የሀዘን መግለጫ – ውዷ እህታችን ፈቲያ ሽፈራው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች
ከእህታችን ፈቲሃ ሽፈራው የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተን በክብር ከሸኘናት በሁዋላ ከቀብር ስፍራው ቅርብ የሆነ አዳራሽ ውስጥ የእህታችን ፈቲሃ ሽፈራው ቤተሰቦችን ለመሰናበቻና ለሀዘን መዝጊያ የሚሆን… Read More »የሀዘን መግለጫ – ውዷ እህታችን ፈቲያ ሽፈራው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች
ከእህታችን ፈቲሃ ሽፈራው የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተን በክብር ከሸኘናት በሁዋላ ከቀብር ስፍራው ቅርብ የሆነ አዳራሽ ውስጥ የእህታችን ፈቲሃ ሽፈራው ቤተሰቦችን ለመሰናበቻና ለሀዘን መዝጊያ የሚሆን… Read More »የሀዘን መግለጫ – ውዷ እህታችን ፈቲያ ሽፈራው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች
አንጋፋው የስፖርት ሰው ፍቅሩ ኪዳኔ አረፉ ጥቅምት 1/2015 (ዋልታ) በስፖርት ጋዜጠኝነት፣ አመራርነት እና ደራሲነት የሚታወቁት አንጋፋው የስፖርት ሰው ፍቅሩ ኪዳኔ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በኢትዮጵያ… Read More »በሎዛን ስዊዘርላንድ አለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ እና የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ከፍተኛ ባለስልጣን እና በስፖርት ጋዜጠኝነት ፈር ቀዳጅ የነበሩት ታላቁ አቶ ፍቅሩ ኪዳኔ አረፉ
በጄኔቫ ዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ተቋም ( International Telecommunication Union – ITU ) በከፍተኛ ኃላፊነት ለረዥም ዘመናት ያገለገሉትና ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል… Read More »ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ወልደ መስቀል ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ – Tribute to Engineer Terrefe Ras-Work
ከስምንት አስርት አመታት በላይ እድሜ ያስቆጠረው የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ጨምሮ በርካታ እድሜ ጠገብ ዓለም አቀፍ ተቋማት በዓለም ዙሪያ የሰብዓዊ መብቶችን እና ሰብዓዊነትን ያማከሉ ስራዎችን ያከናውናሉ።… Read More »ዓለም አቀፍ ተቋማት ተልዕኳቸውን ማሳካት ለምን ተሳናቸው? አቶ መንገሻ ከበደ ተሰማ ከጄኔቫ
Dr Mohammed Yassin, Global Fund Senior Advisor based in Geneva, explains on VOA English the impact of COVID-19 on TB, Global Fund support to countries… Read More »በጄኔቫ ግሎባል ፈንድ ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት ዶ/ር ሞሃመድ ያሲን ስለ Covid-19 ለVOA English የሰጡት መግለጫ Geneva – Dr Mohammed Yassin’s Interview with VOA English on impact of COVID-19 on TB
በበርን ዩኒቨርስቲ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ዶ/ር ዘሪሁን በሁለት ወር ተኩል የሚደርስ የጤፍ ዝርያ ማብርከታቸውን አዲስ ማለዳ ዘገበ። በሰሩት ስራ እጅግ ኮርተናል እናመሰግናለን። Prof Dr… Read More »በበርን ዩኒቨርስቲ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ዶ/ር ዘሪሁን ታደለ በሁለት ወር ተኩል የሚደርስ የጤፍ ዝርያ አበርክተዋል
Kentiba Gebru Desta (Gobaw) (1845 – 1949) a Graduate from St. Chrischona, near Basel, Switzerland in 1876==================Originally published at Eshetu Kassa’s Blog Gebru, whose name… Read More »Kentiba Gebru Desta (Gobaw) (1845 – 1949) a Graduate from St. Chrischona, near Basel, Switzerland in 1876
መታሰቢያነቱ ለፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም የሆነ አዲስ መጽሃፍ። በግሩፕም በግልም መጽሃፉን የምትፈልጉ +41787278508 ላይ በመደወል ማግኘት ይችላሉ ።
የአምባሳደር ዶ/ር ካሣ ከበደ ተሰማየቀብር ሥነሥርዓት ፕሮግራም ታኅሣስ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ቤተሰብ እና አስክሬን በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ይደርሳል፡፡ ከጠዋቱ፡ 1፡15 – 3፡30 ከቦሌ አውሮፕላን… Read More »ከ፲፱፻፸፭ እስከ ፲፱፻፹፩ በጄኔቫ ሙሉ አምባሳደር የነበሩት አምባሳደር ዶ/ር ካሣ ከበደ ተሰማ ሲታወሱ Tribute to Ambassador Dr Kassa Kebede Tessema