በስዊዘርላንድ፣ በኦስትሪያ፣ በሐንጋሪና በሩማኒያ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተድረግ

በስዊዘርላንድ፣ በኦስትሪያ፣ በሐንጋሪና በሩማኒያ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን  በጄኔቫ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቋሚ መልዕክተኛ ጽ/ቤት የአገራችን ወቅታዊ ጉዳዮች አስመልክቶ ለዲያስፖራው ማህበረሰብ መረጃ ለመስጠት እ.ኤ.አ. ጁላይ 2 ቀን… Read More »በስዊዘርላንድ፣ በኦስትሪያ፣ በሐንጋሪና በሩማኒያ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተድረግ

በስዊዘርላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵያን በአንድ ላይ ቆመው በመላው ዓለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ምሳሌነታቸውን እያሳዩ ነው

በስዊስ እኔም ለወገኔ በተባለ ማህበር የህዳሴ ግድብ ግንበታን ከግብ ለማድረስ ማህበሩ አባላቱን ቦንድ እንዲገዙ በተላለፈው ሀገራዊ ጥሪ መሰረት በዛሬው ዕለት ብቻ ከአስር ሺህ ዶላር በላይ… Read More »በስዊዘርላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵያን በአንድ ላይ ቆመው በመላው ዓለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ምሳሌነታቸውን እያሳዩ ነው

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ከ200 ሺ ብር በላይ የሚያወጡ መድሃኒቶችና የህክምና ቁሳቁሶችን አስረከቡ

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ከ200 ሺ ብር በላይ የሚያወጡ መድሃኒቶችና የህክምና ቁሳቁሶችን አስረከቡበስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለመከላከያ ሰራዊት አገልግሎት… Read More »በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ከ200 ሺ ብር በላይ የሚያወጡ መድሃኒቶችና የህክምና ቁሳቁሶችን አስረከቡ

እኔም ለ ወገኔ የምስጋና ደብዳቤ እና የምስክር ወርቀት ተቀበለ

በ15.03.2021 ጄኔቫ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤንባሲ ለማህበራችን በደረሰው ጥሪ መሰረት በአካል በመገኘት ማህበራችን እኔም ለ ወገኔ ከሀይማኖት ከዘር እና ከፓለቲካ ውጪ በመሆን በፍፁም ሰብዓዊነት በሰራቸው የበጎ… Read More »እኔም ለ ወገኔ የምስጋና ደብዳቤ እና የምስክር ወርቀት ተቀበለ

125ኛው የአድዋ በዓል ስዊዘርላንድ በሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ተከበረ

125ኛውን የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በጄኔቭ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቋሚ መልዕክተኛ ጽ/ቤት ባዘጋጀው በበይነ-መረብ ፌብርዋሪ 28 ቀን 2021 ተከበረ ።

ዝርዝሩን ሀሌታ እንደሚከተለው ዘግቦታል ።

Read More »125ኛው የአድዋ በዓል ስዊዘርላንድ በሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ተከበረ

በእኔም ለ ወገኔ የበጎ አድራጎት ማህበር “ሰብአዊነትና ፍቅር ለትግራይ እና ለመተከል” በሚል 579.532.20 ብር አስረከበ

በእኔም ለ ወገኔ የበጎ አድራጎት ማህበር ከመላው ስዊዘርላንድ ደጋግ የማህበሩ ቤተሰቦች በሀገራችን በነበረው ጦርነት ለተጎዱ እንዲሁም ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን የተሰበሰበውን 579.532.20 ብር “ሰብአዊነትና ፍቅር ለትግራይ እና… Read More »በእኔም ለ ወገኔ የበጎ አድራጎት ማህበር “ሰብአዊነትና ፍቅር ለትግራይ እና ለመተከል” በሚል 579.532.20 ብር አስረከበ

በጄኔቫ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ቋሚ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዘነበ ከበደ ከESAT ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ

በጄኔቫ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ቋሚ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዘነበ ከበደ በተ.መ.ድ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽ/ቤት ያወጣውን መግለጫ በማስረጃ አጣጥለውታል፡፡ በዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ላይም የኢትዮጵያ… Read More »በጄኔቫ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ቋሚ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዘነበ ከበደ ከESAT ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ

በስዊዘርላንድ እና ኦስትሪያ የምንኖር ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የ አቋም መግለጫ!

እኛ በስዊዘርላንድ እና ኦስትሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ላለፉት 27 ዓመታት በሃገራችን ተንሰራፍቶየነበረው በትግራይ ህዝብ ነፃነት ግንባር የሚዘወረው ፀረ ህዝብ አፋኝና ኢዴሞክራሲያዊ ኣስተዳደር በሕዝባዊ… Read More »በስዊዘርላንድ እና ኦስትሪያ የምንኖር ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የ አቋም መግለጫ!

በስዊዘርላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ድምጻቸውን አሰሙ

በስዊዘርላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ድምጻቸውን አሰሙ – “ሃገር እንድትፈርስ የሚያስቡ እነርሱ ይፈርሳሉ”

ስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ዛሬ ጄኔቫ በሚገኘዉ የተባበሩት መንግሥታት ጽፈት ቤት እንዲሁም በሰብዓዊ መብቶች ተቋማት ፊት ለፊት ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ ኢትዮጵያ ዉስጥ በግፍ ግድያ የፈፀሙ እና… Read More »በስዊዘርላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ድምጻቸውን አሰሙ – “ሃገር እንድትፈርስ የሚያስቡ እነርሱ ይፈርሳሉ”

Enem Le Wogene

እኔም ለ ወገኔ ስዊዘርላንድ ህጋዊ የበጎ አድራጎት መሃበር ሆኖ ተቋቋመ

ጄኔቫያሬድ ግርማ0786347654ገነት ሀብቱ0788635913 በርንዮሴፍ ሽፈራው0767028260ዶ/ር ዘሪሁን ታደለ0786618963 ፍራይቦርግፍቃዱ አለባቸው0791366671 ሎዛንሰለሞን በሃረዲን0765343271አዳነ ታደለ0787230548 ሶሎቶንማቲያስ ሀይሌ0786952212 ኑሻቴልደጀን ዘሪሁን0798839526 ቢል ቤንአብይ ጌታቸው0789132568ማክዳ ገብረመስቀል0787216678 ሲኦንአብይ ብርሃኑ0786640250 ቲችኖኤርሚያስ ዘውዴ (ማሙሽ)0782267060… Read More »እኔም ለ ወገኔ ስዊዘርላንድ ህጋዊ የበጎ አድራጎት መሃበር ሆኖ ተቋቋመ

የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ19) ሉላዊ ወረርሽኝ የሚያስከትለውን ጫና ለመቋቋም ከስዊዘርላንድና ኦስትሪያ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተገኝቷል

በተለያዩ አገሮች ከሚገኙ የኢትዮጵያ ሚሲዮኖችና ዳያስፖራ ማህበረሰብ ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ መሰብሰቡን የውጭ አገሮች ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አስታወቀ። ዓለምን ለሁለንተናዊ ቀውስ እየዳረገ ባለው… Read More »የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ19) ሉላዊ ወረርሽኝ የሚያስከትለውን ጫና ለመቋቋም ከስዊዘርላንድና ኦስትሪያ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተገኝቷል

የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ትረስት ፈንድ የጄኔቫ ቻፕተር ገቢ አሰባስቦ ወደ ዋናው የኢትዮጵያ ዳያሰፖራ ትረስት ፈንድ አካውንት ገቢ አድርጓል

የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ትረስት ፈንድ የጄኔቫ ቻፕተር ፌብርዋሪ 22 ቀን 2020 ባደረገው የገቢ ማስገኛ የዕራት ግብዣ በአጠቃላይ 7433.15 የሰዊስ ፈራንክ ወይም 7469 የአሜሪካን ዶላር አሰባስቦ ወደ ዋናው የኢትዮጵያ… Read More »የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ትረስት ፈንድ የጄኔቫ ቻፕተር ገቢ አሰባስቦ ወደ ዋናው የኢትዮጵያ ዳያሰፖራ ትረስት ፈንድ አካውንት ገቢ አድርጓል

«መቻቻል» (2002-2006) በስዊዘርላንድ የመጀመሪያው የኢትዮጵያውያን የጋራ መጽሔት

«መቻቻል» በስዊዘርላንድ የኢትዮጵያውያን የጋራ መጽሔት ሲሆን ከማናቸውም የፖለቲካ ድርጅት ያልወገነ ነፃና የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ ነው።  የመቻቻል መሠረታዊ ዓላማዎች፤ በዜጐች እኩልነት ላይ በመመሥረት የኢትዮጵያዊነትን መንፈስ… Read More »«መቻቻል» (2002-2006) በስዊዘርላንድ የመጀመሪያው የኢትዮጵያውያን የጋራ መጽሔት