ሁለተኛ ዙር የገና ሰጦታ ለእናት አገራችን – ከ15 December በፊት ቶምቦላውን በመግዛት ይሳትፉ!

የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ህብረት በስዊዘርላንድ በ2021 መጨረሻ ላይ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ የቀረበውን ወደ አገር ቤት የመመለስ ጥሪ ተከትሎ በባዶ እጃችን ወደ አገር ቤት… Read More »ሁለተኛ ዙር የገና ሰጦታ ለእናት አገራችን – ከ15 December በፊት ቶምቦላውን በመግዛት ይሳትፉ!

በኤሚ በቀለ ከባዝል ለአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከላት የተደረገ ድጋፍ

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ አንድ ግለሰብ ለሰሊሆም የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ መስከረም 02 ቀን 2015 (ኢዜአ) በስዊዘርላንድ የሚኖሩ አንድ ግለሰብ ከተለያዩ… Read More »በኤሚ በቀለ ከባዝል ለአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከላት የተደረገ ድጋፍ

የዳያስፖራዎች ሚናና የውጭ ዲፕሎማሲ

አቶ ፍሬሂወት ሳሙኤል ከአሜሪካ እና አቶ ቅጣው ያየህይራድ ከአውሮፓ ስለ ዲያስፖራ ሚና እና የውጭ ዲፕሎማሲ ያደረጉት ቃለመጠይቅ

የዛሬው ያገራችን ሁኔታ ከዲፕሎማሲ አንጻር ሲታይ – ባይሳ ዋቅ-ወያ ከጄኔቫ

የዚህ ጽሑፌ ዓላማ፣ ዛሬ በመንግሥትና በተፋላሚ ወገኖች መካከል እየተደረገ ያለው ግጭት በተወሰኑ ቡድኖች የተቀሰቀሰ እንጂ፣ የሕዝቦች ግጭት አለመሆኑን ለማመልከት ነው። እንደዚሁም፣ የውጭ ኃይላት ለግጭቱ ዘላቂ… Read More »የዛሬው ያገራችን ሁኔታ ከዲፕሎማሲ አንጻር ሲታይ – ባይሳ ዋቅ-ወያ ከጄኔቫ

ኢትዮጵያ ትጣራለች

ሰላም ወገኖች ሃገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ከባድ ፈተና ላይ ትገኛለች። ሃገር ህዝብ በከንቱ እየደማ ነው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ ነው ወጥቶ መግባት የሚቻለው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ የሚያምርብን።… Read More »ኢትዮጵያ ትጣራለች

Twitter Campaign – የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!

The UN Human Rights Council should stop using Human Rights as a political instrument to pressure Ethiopia. The International Commission of Human Rights Experts on… Read More »Twitter Campaign – የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!

የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት ገለጹ

(ጳጉሜ 3 ቀን 2014) የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ ከመንግስት ጎን በመቆም የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ፣ በኦስትሪያ፣ በሩማኒያ እና ሀንጋሪ የሚኖሩ… Read More »የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት ገለጹ

እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የተመሰረተበትን አመታዊ በዓል – 3 September, Biel, Bienne ተከበረ

በ3 ሴፕቴምበር 2022 ዕለት በቢል ከተማ ኢትዮጵያዊነት በደመቀበት ቀን👉በቦታው ለተገኛችሁ👉መምጣት ሳትችሉ በሀሳብ እና በተለያየ ነገር ዕርዳታ ላደረጋችሁል👉በጄኔቫ የኢትዮጵያ ኤንባሲ ሰራተኞች በሙሉበማህበራችን በስዊዘርላንድ የእኔም ለ ወገኔ… Read More »እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የተመሰረተበትን አመታዊ በዓል – 3 September, Biel, Bienne ተከበረ

በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም! በሚል መሪ ቃል የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ

የትዊተር ዘመቻው “በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም!” በሚል መሪ ቃል በመላው ዓለም በሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በይፋ ተጀምሯል። የዘመቻው ዓላማም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንደከዚህ ቀደሙ… Read More »በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም! በሚል መሪ ቃል የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ

የኢትዮጵያ ቀን 20 August 2022, Bern ተከበረ

በመላው ስዊትዘርላንድ ለምንገኝ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የተዘጋጀው የኢትዮጵያውያ ቀን በበርን ከተማ በኦገስት 20/2022 ይከበራል። ዋና አላማው ሁላችንም ከያለንበት ተሰባስበን ቀኑን በደስታ የምናሳልፍበት ፣ ከምሳ… Read More »የኢትዮጵያ ቀን 20 August 2022, Bern ተከበረ

የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ

የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ https://t.co/AmujJQHX4R via @EthiopianNewsA pic.twitter.com/hj4sibqD8W — Ethiopia News Agency (@EthiopianNewsA) August… Read More »የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ

በሀገራዊ ምክክር የዳያስፖራ ሚና እና የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ

በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምንኖር ኢትዮጵያውያን በራሳችን እሴቶች ላይ በመመስረትና መልካም ተሞክሮዎችን ከሌሎች ሀገራት በመቅሰም መጻኢ ዕድላችንን ብሩህ ለማድረግ ልንረባረብ እንደሚገባ ተገለጸ በሀገር ውስጥም ሆነ… Read More »በሀገራዊ ምክክር የዳያስፖራ ሚና እና የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ

በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉ – EDTF Making a Difference – Live Progress Update

(ኢዲቲኤፍ)በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉኢትዮጵያ ውስጥ ማየት የሚፈልጉትን ለዉጥ ይደግፉ የቀጥታ ስርጭትጁላይ 24 ቀን 2022 12: PM US EDTእዚህ ይመዝገቡ EDTF Making a Difference – Live Progress Update You are invited to join a  live EDTF Progress Update… Read More »በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉ – EDTF Making a Difference – Live Progress Update

ወገኖቻችንን አብረን ሻማ በማብራትና በፀሎት እናስባቸው – 25 June 2022

የፕሮግራም ለውጥ ማሳሰቢያ! ጁን 25 ቀን በሎዛን ተዘጋጅቶ የነበረው አርቲስት ሀመልማል አባተ የምትገኝበት የምሽት ፕሮግራም የተሰረዘ መሆኑን እናሳውቃለን። በሎዛን ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት የስፖርት ሜዳ የተዘጋጀው… Read More »ወገኖቻችንን አብረን ሻማ በማብራትና በፀሎት እናስባቸው – 25 June 2022

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለአገራችን እያደረጉት ያለውን ድጋፍ በተመለከተ የምስጋና ፕሮግራም ተካሂደ

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን፣ትውልድ ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በህወሃት ለደረሰው ጉዳት መልሶ ግንባታና የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም ላደረጉትና በማድረግ ላይ ላሉት ዘርፈ ብዙ… Read More »በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለአገራችን እያደረጉት ያለውን ድጋፍ በተመለከተ የምስጋና ፕሮግራም ተካሂደ

Campaign regarding Resolution S-33/1 of UN Human Rights Council in Geneva

ውድ ወገኖች፤የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ ስለ ኢትዮጵያ ያሳለፈውን ውሳኔን በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!አምስት ደቂቃ ብቻ ከሰዓቶት ላይ በመውሰድ ከዚህ በታች ያለውን ቅጽ በመጠቀም  የበኩሎውን አስተዋፅዖ… Read More »Campaign regarding Resolution S-33/1 of UN Human Rights Council in Geneva

How to contribute to Defend Ethiopia from Switzerland – በ Defend Ethiopia Task Force ስዊዘርላንድ ላይ አስተውጽዎ ማድረግ ለምትሹ

በአውሮፓ የኢትዮጵያን ግብረ ኃይል – DETF Europe ከስዊዘርላንድ ለመሳተፍ 🇨🇭 1) የ 1 ዓመት ክብረ በዓል ቪዲዮ ይመልከቱ 2) የዲፌንድ ኢትዮጵያ ስዊዘርላንድ WhatsApp ግሩፕ ይቀላቀሉ… Read More »How to contribute to Defend Ethiopia from Switzerland – በ Defend Ethiopia Task Force ስዊዘርላንድ ላይ አስተውጽዎ ማድረግ ለምትሹ

የእርዳታ ማሰባሰብ መረሃ ግብር በ 26 May – Fundraising to Restore Hope in Ethiopia on 26th of May

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት በተለያዬ ምከንያት ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖቻችንን ለመደገፍ እያደረጉ ያሉትን ጥረት አጠናክረው በመቀጠል የዙም ውይይት አዘጋጅተዋል:: በዚሁ መሰረት ዛሬም *ገበታ ለወገኔ* እና *Restore… Read More »የእርዳታ ማሰባሰብ መረሃ ግብር በ 26 May – Fundraising to Restore Hope in Ethiopia on 26th of May

ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ወልደ መስቀል ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ – Tribute to Engineer Terrefe Ras-Work

በጄኔቫ ዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ተቋም ( International Telecommunication Union – ITU ) በከፍተኛ ኃላፊነት ለረዥም ዘመናት ያገለገሉትና ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል… Read More »ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ወልደ መስቀል ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ – Tribute to Engineer Terrefe Ras-Work

የትንሳኤ በዓል አከባበር በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እና ዙሪክ ። Ethiopian Easter Celebration in Geneva and Zürich, Switzerland

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለፋሲካ (ትንሳኤ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። በጄኔቫ ፀሐየ ጽድቅ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን