ኢትዮጵያ ትጣራለች
ሰላም ወገኖች ሃገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ከባድ ፈተና ላይ ትገኛለች። ሃገር ህዝብ በከንቱ እየደማ ነው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ ነው ወጥቶ መግባት የሚቻለው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ የሚያምርብን።… Read More »ኢትዮጵያ ትጣራለች
ሰላም ወገኖች ሃገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ከባድ ፈተና ላይ ትገኛለች። ሃገር ህዝብ በከንቱ እየደማ ነው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ ነው ወጥቶ መግባት የሚቻለው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ የሚያምርብን።… Read More »ኢትዮጵያ ትጣራለች
The UN Human Rights Council should stop using Human Rights as a political instrument to pressure Ethiopia. The International Commission of Human Rights Experts on… Read More »Twitter Campaign – የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!
Ethiopian Airlines will start daily flights to/from Switzerland effective 31st of October 2022 The flight will be both from Geneva and Zurich as per below… Read More »Ethiopian Airlines to start daily flights to/from Switzerland
========= 2015 ዓ.ም አዲስ ዓመት ዋዜማ ልዩ የአንድነት ዝግጅት በጄኔቫ! ========= ===== ኑ የኢትዮጵያን የዘመን መለወጫ በዓል ለካንሰር ሕሙማን ተስፋ በመሆን አብረውን ያሳልፉ‼ በጄኔቫ የኢትዮጵያውያን… Read More »የዕንቁጣጣሽ ዝግጅት በGeneva ተከበር
(ጳጉሜ 3 ቀን 2014) የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ ከመንግስት ጎን በመቆም የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ፣ በኦስትሪያ፣ በሩማኒያ እና ሀንጋሪ የሚኖሩ… Read More »የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት ገለጹ
Thanks to many Ethiopians and Ethiopian-loving individuals from Switzerland, we have now Shipped the first container full of medical equipment and supplies to Ethiopia to… Read More »An important milestone achieved! ስዊዘርላንድ የሚገኘው Restore Hope በጎ አድራጎት ድርጅት 61417.00 የስዊስ ፍራንክ ግምት ያለው የህክምና ቁሳቁስ ወደ ኢትዮጵያ ላከ
Extracted from paper version of Ethiopian Herald of August 2022 The online version of Ethiopian Herald of August 2022 can be found here https://press.et/herald/?p=59426
Speaking to @BBCWorld today, Ethiopian Permanent Representative to the UN Office at Geneva, H.E. Amb. Zenebe Kebede underlined that the #TPLF started the war in… Read More »Ethiopian Permanent Representative to the UN Office at Geneva, H.E. Amb. Zenebe Kebede on BBC World
በ3 ሴፕቴምበር 2022 ዕለት በቢል ከተማ ኢትዮጵያዊነት በደመቀበት ቀን👉በቦታው ለተገኛችሁ👉መምጣት ሳትችሉ በሀሳብ እና በተለያየ ነገር ዕርዳታ ላደረጋችሁል👉በጄኔቫ የኢትዮጵያ ኤንባሲ ሰራተኞች በሙሉበማህበራችን በስዊዘርላንድ የእኔም ለ ወገኔ… Read More »እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የተመሰረተበትን አመታዊ በዓል – 3 September, Biel, Bienne ተከበረ
የትዊተር ዘመቻው “በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም!” በሚል መሪ ቃል በመላው ዓለም በሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በይፋ ተጀምሯል። የዘመቻው ዓላማም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንደከዚህ ቀደሙ… Read More »በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም! በሚል መሪ ቃል የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ
በመላው ስዊትዘርላንድ ለምንገኝ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የተዘጋጀው የኢትዮጵያውያ ቀን በበርን ከተማ በኦገስት 20/2022 ይከበራል። ዋና አላማው ሁላችንም ከያለንበት ተሰባስበን ቀኑን በደስታ የምናሳልፍበት ፣ ከምሳ… Read More »የኢትዮጵያ ቀን 20 August 2022, Bern ተከበረ
የከበረ ሰላምታችንን ለናተ ደጋግ ኢትዮጵያዊ ን ፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ን ፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ወዳጆች ለሆናችሁ የእኔም ለ ወገኔ የበጎ አድራጎት ማህበር በስዊዘርላንድ ቤተሰቦች እያቀረብን :-… Read More »በጎነት መፅሔት በስዊዘርላንድ
የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ https://t.co/AmujJQHX4R via @EthiopianNewsA pic.twitter.com/hj4sibqD8W — Ethiopia News Agency (@EthiopianNewsA) August… Read More »የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምንኖር ኢትዮጵያውያን በራሳችን እሴቶች ላይ በመመስረትና መልካም ተሞክሮዎችን ከሌሎች ሀገራት በመቅሰም መጻኢ ዕድላችንን ብሩህ ለማድረግ ልንረባረብ እንደሚገባ ተገለጸ በሀገር ውስጥም ሆነ… Read More »በሀገራዊ ምክክር የዳያስፖራ ሚና እና የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ
(ኢዲቲኤፍ)በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉኢትዮጵያ ውስጥ ማየት የሚፈልጉትን ለዉጥ ይደግፉ የቀጥታ ስርጭትጁላይ 24 ቀን 2022 12: PM US EDTእዚህ ይመዝገቡ EDTF Making a Difference – Live Progress Update You are invited to join a live EDTF Progress Update… Read More »በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉ – EDTF Making a Difference – Live Progress Update
From: <restorehope@ilanga.ch>Date: Wed, Jun 29, 2022 at 9:50 PMSubject: WE NEED YOUR SUPPORT TO GET THE 1. SHIPMENT TO ETHIOPIA We, from the Restore Hope project,… Read More »We need your support to get 1 shipment to Ethiopia: 10’000 CHF missing – Restore Hope
Il y a 86 ans, le 30 Juin 1936, l’Empereur d’Ethiopie Haïlé Selassié s’exprime à la tribune de la Société des Nations à Genève pour… Read More »የዛሬ 86 ዓመት June 30 ቀን 1936 ዓ.ም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ኃይለ ሥላሴ በጄኔቫ በሊግ ኦፍ ኔሽን ጉባኤ ላይ የጣሊያንን ወረራ ያወገዙበት ቀን ነበር ።
የፕሮግራም ለውጥ ማሳሰቢያ! ጁን 25 ቀን በሎዛን ተዘጋጅቶ የነበረው አርቲስት ሀመልማል አባተ የምትገኝበት የምሽት ፕሮግራም የተሰረዘ መሆኑን እናሳውቃለን። በሎዛን ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት የስፖርት ሜዳ የተዘጋጀው… Read More »ወገኖቻችንን አብረን ሻማ በማብራትና በፀሎት እናስባቸው – 25 June 2022
በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን፣ትውልድ ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በህወሃት ለደረሰው ጉዳት መልሶ ግንባታና የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም ላደረጉትና በማድረግ ላይ ላሉት ዘርፈ ብዙ… Read More »በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለአገራችን እያደረጉት ያለውን ድጋፍ በተመለከተ የምስጋና ፕሮግራም ተካሂደ
19. June 2022, 12.30: Fundraising-Event, Quartierzentrum Bäckeranlage, Hohlstr. 67, 8004 Zürich More at RestoreHope.ch
This Open Letter was initiated by the Network of Ethiopians in Geneva for Action Task Force (NEGAT) and was endorsed by 14 organizations world wide.… Read More »Open Letter to the United Nations Human Rights Council Member States
ውድ ወገኖች፤የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ ስለ ኢትዮጵያ ያሳለፈውን ውሳኔን በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!አምስት ደቂቃ ብቻ ከሰዓቶት ላይ በመውሰድ ከዚህ በታች ያለውን ቅጽ በመጠቀም የበኩሎውን አስተዋፅዖ… Read More »Campaign regarding Resolution S-33/1 of UN Human Rights Council in Geneva
There is no Africa Region minus some states and that includes #Ethiopia. If one country opposes, there is no consensus. Ambassador @HailuMahlet of @Ethiopia_Geneva at… Read More »“There is no Africa Region minus some states” – Ambassador Mahlet Hailu at WHO World Health Assembly
The following statement has been forwarded to us by Zenebe Kebede Korcho, Ethiopian Ambassador to the UN in Geneva, as an update to the article… Read More »Der äthiopische Standpunkt – The Ethiopian point of view by Ambassador Zenebe Kebede Korcho
በአውሮፓ የኢትዮጵያን ግብረ ኃይል – DETF Europe ከስዊዘርላንድ ለመሳተፍ 🇨🇭 1) የ 1 ዓመት ክብረ በዓል ቪዲዮ ይመልከቱ 2) የዲፌንድ ኢትዮጵያ ስዊዘርላንድ WhatsApp ግሩፕ ይቀላቀሉ… Read More »How to contribute to Defend Ethiopia from Switzerland – በ Defend Ethiopia Task Force ስዊዘርላንድ ላይ አስተውጽዎ ማድረግ ለምትሹ
በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት በተለያዬ ምከንያት ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖቻችንን ለመደገፍ እያደረጉ ያሉትን ጥረት አጠናክረው በመቀጠል የዙም ውይይት አዘጋጅተዋል:: በዚሁ መሰረት ዛሬም *ገበታ ለወገኔ* እና *Restore… Read More »የእርዳታ ማሰባሰብ መረሃ ግብር በ 26 May – Fundraising to Restore Hope in Ethiopia on 26th of May
Save Date and Time: Sunday 15th of May 2022 at 16h (CET) – 5 PM Ethiopia Time What can Ethiopians in the Diaspora do to… Read More »What can Ethiopians in the Diaspora do to Defend Ethiopia regarding Resolution S-33/1 of the UN Human Rights Council in Geneva?
በጄኔቫ ዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ተቋም ( International Telecommunication Union – ITU ) በከፍተኛ ኃላፊነት ለረዥም ዘመናት ያገለገሉትና ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል… Read More »ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ወልደ መስቀል ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ – Tribute to Engineer Terrefe Ras-Work
ኢትዮጵያ የገጠሟትን ፈተናዎች ለመጋፈጥና የዲፕሎማሲ ተደራሽነቷን ለማስፋት የዳያስፖራው ሚና ከፍተኛ እንደሆነ ተገለጸኢትዮጵያ የገጠሟትን ፈተናዎች ለመጋፈጥና የዲፕሎማሲ ተደራሽነቷን ለማስፋት የዳያስፖራው ሚና ከፍተኛ እንደሆነ ክቡር ምክትል ጠቅላይ… Read More »ምክትል ጠ/ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአውሮፓ ግበረሀይል ዕውነት ለዓለም ለማስረዳት የጀመረውን ስራ አጠናክሮ እንዲቀጥል የጠየቁ ሲሆን ግብረሀይሉ ባለፉት ጊዜያት ስላደረገው ከፍተኛ ጥረት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በPublic Diplomacy ዘርፍ በስዊዘርላንድ የተሰሩ ስራዎች ዘገባ እና እቅዶችም ቀርበዋል።
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለፋሲካ (ትንሳኤ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። በጄኔቫ ፀሐየ ጽድቅ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን
ከስምንት አስርት አመታት በላይ እድሜ ያስቆጠረው የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ጨምሮ በርካታ እድሜ ጠገብ ዓለም አቀፍ ተቋማት በዓለም ዙሪያ የሰብዓዊ መብቶችን እና ሰብዓዊነትን ያማከሉ ስራዎችን ያከናውናሉ።… Read More »ዓለም አቀፍ ተቋማት ተልዕኳቸውን ማሳካት ለምን ተሳናቸው? አቶ መንገሻ ከበደ ተሰማ ከጄኔቫ
በመላው ዓለም የሚኖሩ ውድ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልድ ኢትዮጵያዊያን ከኤፕሪል 20 እስከ ጁለይ 17 ቀን 2022 ድረስ በሚካሄደው የ”Eid to Eid-Homecoming” ዝግጅት ተሳታፊ እንዲሆኑ በክቡር ጠቅላይ… Read More »አገራዊ ጥሪ Eid to Eid – Homecoming
126ኛው የአድዋ የድል በዓል ቅዳሜ እ.ኤ.አ ማርች 26 ቀን 2022 በስዊዘርላንድ ዋና ከተማ በሆነችው በበርን ኢትዮጵያዊንና ትውልድ ኢትዮጵያዊያን፤ በጄኔቫ የኢፌዲሪ ቋሚ መልዕከተኛ ጽ/ቤት ሰራተኞችና ሌሎች… Read More »126ኛውን የአድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተካሄደ – 126th ADWA Victory Celebrated in Bern on 26th of March
(Geneva, 22 March 2022) The Geneva Chapter of the Ethiopian Diaspora Trust Fund has announced it is working on establishing a new Coordination Committee to… Read More »የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ትረስት ፈንድ የጄኔቫ ቻፕተር አዲስ የስራ አስኪያጅ ኮሚቴ እንደሚያቋቁም አሳወቀ – The Geneva Chapter of the Ethiopian Diaspora Trust Fund (EDTF) to establish a new Coordination Committee
Download PDF መግቢያዛሬ በአገራችን እየተከሰተ ያለውን ቀውሳዊ ሁኔታ ኢትዮጵያ እንደ አገር ተከስታ የታሪክ ዕድሜ ማስቆጠር ከጀመረችበት አንጻርሲታይ መገኘት ከነበረባት ቦታ ላይ ለመገኘት አለመቻሏን ፍንትው አድርጎ… Read More »ብሔራዊ ምክክር፣ ምንነት፣ ዓላማው፣ ይዘቱና አፈጻጸሙ – ባይሳ ዋቅ-ወያ ከጄኔቫ
Dr Mohammed Yassin, Global Fund Senior Advisor based in Geneva, explains on VOA English the impact of COVID-19 on TB, Global Fund support to countries… Read More »በጄኔቫ ግሎባል ፈንድ ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት ዶ/ር ሞሃመድ ያሲን ስለ Covid-19 ለVOA English የሰጡት መግለጫ Geneva – Dr Mohammed Yassin’s Interview with VOA English on impact of COVID-19 on TB
በበርን ዩኒቨርስቲ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ዶ/ር ዘሪሁን በሁለት ወር ተኩል የሚደርስ የጤፍ ዝርያ ማብርከታቸውን አዲስ ማለዳ ዘገበ። በሰሩት ስራ እጅግ ኮርተናል እናመሰግናለን። Prof Dr… Read More »በበርን ዩኒቨርስቲ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ዶ/ር ዘሪሁን ታደለ በሁለት ወር ተኩል የሚደርስ የጤፍ ዝርያ አበርክተዋል
Ethiopian Minister of Justice H.E. Gedion Timothewos met with United Nations Human Rights High Commissioner Micheline Bachelet and briefed her on the situation of human… Read More »የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ቲሞቴዎስ ከተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር በጄኔቫ ተወያዩ።Ethiopian Minister of Justice H.E. Gedion Timothewos met with UN Human Rights High Commissioner Bachelet in Geneva
#Ethiopia|ns in Geneva fundraise for reconstruction of schools in #Afar #Amhara Regions https://t.co/8Cm54YYxSp pic.twitter.com/JKS4i7IhHl — FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.) (@fanatelevision) February 28, 2022
See English Translation at the end Originally published on medium.com Après plus de dix ans de travaux et de pourparlers avec l’Egypte et le Soudan, l’Ethiopie… Read More »Congratulations to all ethiopians: the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) on the Nile begins production of electricity – Félicitations à tous les éthiopiens : le Grand barrage sur le Nil commence la production d’électricité
Kentiba Gebru Desta (Gobaw) (1845 – 1949) a Graduate from St. Chrischona, near Basel, Switzerland in 1876==================Originally published at Eshetu Kassa’s Blog Gebru, whose name… Read More »Kentiba Gebru Desta (Gobaw) (1845 – 1949) a Graduate from St. Chrischona, near Basel, Switzerland in 1876
(ጥር 30 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡ በስዊዘርላንድ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ አባላት በአፋርና በአማራ ክልል የወደሙ የትምህርት ተቋማትን ለመገንባት የሚያስችል የገቢ ማሰባሰቢያ… Read More »ክቡር አምባሳደር ዘነበ በስዊዘርላንድ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖቻችን ለመደገፍ እያደረጉ ስላሉት አስተዋጽኦ ምስጋናቸውን አቀረቡ።
መታሰቢያነቱ ለፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም የሆነ አዲስ መጽሃፍ። በግሩፕም በግልም መጽሃፉን የምትፈልጉ +41787278508 ላይ በመደወል ማግኘት ይችላሉ ።
Ethiopian Ambassador Zenebe Kebede Korcho slammed the World Health Organization’s chief over his comments on the Tigray conflict, during the WHO’s executive board meeting in… Read More »Ethiopia slams WHO chief at international meeting over Tigray comments
አቶ ቴዎድሮስ ተክለጊዎርጊስ ፤ አቶ አብይ ጌታቸው እና አቶ ተመስገን ዱላ ከዋላታ የመረጃ መዓከል ጋር ባደረጉት ቆይታ በስዊዘርላንድ እኔም ለወገኔ ማህበር ለተፈናቀሉ ወገኖች ያበረከቱትን ገልጸው… Read More »በስዊዘርላንድ እኔም ለወገኔ ማህበር ተወካዮች ከዋልታ ጋር ያደረጉት ቆይታ
(ታህሳስ 29፤ 2014 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ): በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞችእና በተለያዩ ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ውስጥ ከሚሰሩ ባለሙያዎችና የኢትዮጵያ ወዳጆች ጋር በአሸባሪው የህወሓት… Read More »በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞችና ባለሙያዎች ጋር ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ፡፡