ኢትዮጵያ ትጣራለች

ሰላም ወገኖች ሃገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ከባድ ፈተና ላይ ትገኛለች። ሃገር ህዝብ በከንቱ እየደማ ነው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ ነው ወጥቶ መግባት የሚቻለው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ የሚያምርብን።… Read More »ኢትዮጵያ ትጣራለች

Twitter Campaign – የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!

The UN Human Rights Council should stop using Human Rights as a political instrument to pressure Ethiopia. The International Commission of Human Rights Experts on… Read More »Twitter Campaign – የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!

የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት ገለጹ

(ጳጉሜ 3 ቀን 2014) የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ ከመንግስት ጎን በመቆም የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ፣ በኦስትሪያ፣ በሩማኒያ እና ሀንጋሪ የሚኖሩ… Read More »የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት ገለጹ

እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የተመሰረተበትን አመታዊ በዓል – 3 September, Biel, Bienne ተከበረ

በ3 ሴፕቴምበር 2022 ዕለት በቢል ከተማ ኢትዮጵያዊነት በደመቀበት ቀን👉በቦታው ለተገኛችሁ👉መምጣት ሳትችሉ በሀሳብ እና በተለያየ ነገር ዕርዳታ ላደረጋችሁል👉በጄኔቫ የኢትዮጵያ ኤንባሲ ሰራተኞች በሙሉበማህበራችን በስዊዘርላንድ የእኔም ለ ወገኔ… Read More »እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የተመሰረተበትን አመታዊ በዓል – 3 September, Biel, Bienne ተከበረ

በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም! በሚል መሪ ቃል የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ

የትዊተር ዘመቻው “በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም!” በሚል መሪ ቃል በመላው ዓለም በሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በይፋ ተጀምሯል። የዘመቻው ዓላማም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንደከዚህ ቀደሙ… Read More »በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም! በሚል መሪ ቃል የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ

የኢትዮጵያ ቀን 20 August 2022, Bern ተከበረ

በመላው ስዊትዘርላንድ ለምንገኝ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የተዘጋጀው የኢትዮጵያውያ ቀን በበርን ከተማ በኦገስት 20/2022 ይከበራል። ዋና አላማው ሁላችንም ከያለንበት ተሰባስበን ቀኑን በደስታ የምናሳልፍበት ፣ ከምሳ… Read More »የኢትዮጵያ ቀን 20 August 2022, Bern ተከበረ

የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ

የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ https://t.co/AmujJQHX4R via @EthiopianNewsA pic.twitter.com/hj4sibqD8W — Ethiopia News Agency (@EthiopianNewsA) August… Read More »የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ

በሀገራዊ ምክክር የዳያስፖራ ሚና እና የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ

በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምንኖር ኢትዮጵያውያን በራሳችን እሴቶች ላይ በመመስረትና መልካም ተሞክሮዎችን ከሌሎች ሀገራት በመቅሰም መጻኢ ዕድላችንን ብሩህ ለማድረግ ልንረባረብ እንደሚገባ ተገለጸ በሀገር ውስጥም ሆነ… Read More »በሀገራዊ ምክክር የዳያስፖራ ሚና እና የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ

በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉ – EDTF Making a Difference – Live Progress Update

(ኢዲቲኤፍ)በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉኢትዮጵያ ውስጥ ማየት የሚፈልጉትን ለዉጥ ይደግፉ የቀጥታ ስርጭትጁላይ 24 ቀን 2022 12: PM US EDTእዚህ ይመዝገቡ EDTF Making a Difference – Live Progress Update You are invited to join a  live EDTF Progress Update… Read More »በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉ – EDTF Making a Difference – Live Progress Update

ወገኖቻችንን አብረን ሻማ በማብራትና በፀሎት እናስባቸው – 25 June 2022

የፕሮግራም ለውጥ ማሳሰቢያ! ጁን 25 ቀን በሎዛን ተዘጋጅቶ የነበረው አርቲስት ሀመልማል አባተ የምትገኝበት የምሽት ፕሮግራም የተሰረዘ መሆኑን እናሳውቃለን። በሎዛን ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት የስፖርት ሜዳ የተዘጋጀው… Read More »ወገኖቻችንን አብረን ሻማ በማብራትና በፀሎት እናስባቸው – 25 June 2022

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለአገራችን እያደረጉት ያለውን ድጋፍ በተመለከተ የምስጋና ፕሮግራም ተካሂደ

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን፣ትውልድ ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በህወሃት ለደረሰው ጉዳት መልሶ ግንባታና የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም ላደረጉትና በማድረግ ላይ ላሉት ዘርፈ ብዙ… Read More »በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለአገራችን እያደረጉት ያለውን ድጋፍ በተመለከተ የምስጋና ፕሮግራም ተካሂደ

Campaign regarding Resolution S-33/1 of UN Human Rights Council in Geneva

ውድ ወገኖች፤የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ ስለ ኢትዮጵያ ያሳለፈውን ውሳኔን በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!አምስት ደቂቃ ብቻ ከሰዓቶት ላይ በመውሰድ ከዚህ በታች ያለውን ቅጽ በመጠቀም  የበኩሎውን አስተዋፅዖ… Read More »Campaign regarding Resolution S-33/1 of UN Human Rights Council in Geneva

How to contribute to Defend Ethiopia from Switzerland – በ Defend Ethiopia Task Force ስዊዘርላንድ ላይ አስተውጽዎ ማድረግ ለምትሹ

በአውሮፓ የኢትዮጵያን ግብረ ኃይል – DETF Europe ከስዊዘርላንድ ለመሳተፍ 🇨🇭 1) የ 1 ዓመት ክብረ በዓል ቪዲዮ ይመልከቱ 2) የዲፌንድ ኢትዮጵያ ስዊዘርላንድ WhatsApp ግሩፕ ይቀላቀሉ… Read More »How to contribute to Defend Ethiopia from Switzerland – በ Defend Ethiopia Task Force ስዊዘርላንድ ላይ አስተውጽዎ ማድረግ ለምትሹ

የእርዳታ ማሰባሰብ መረሃ ግብር በ 26 May – Fundraising to Restore Hope in Ethiopia on 26th of May

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት በተለያዬ ምከንያት ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖቻችንን ለመደገፍ እያደረጉ ያሉትን ጥረት አጠናክረው በመቀጠል የዙም ውይይት አዘጋጅተዋል:: በዚሁ መሰረት ዛሬም *ገበታ ለወገኔ* እና *Restore… Read More »የእርዳታ ማሰባሰብ መረሃ ግብር በ 26 May – Fundraising to Restore Hope in Ethiopia on 26th of May

ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ወልደ መስቀል ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ – Tribute to Engineer Terrefe Ras-Work

በጄኔቫ ዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ተቋም ( International Telecommunication Union – ITU ) በከፍተኛ ኃላፊነት ለረዥም ዘመናት ያገለገሉትና ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል… Read More »ሀገር ወዳዱ ኢንጂነር ተረፈ ራስ ወርቅ ወልደ መስቀል ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ – Tribute to Engineer Terrefe Ras-Work

የትንሳኤ በዓል አከባበር በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እና ዙሪክ ። Ethiopian Easter Celebration in Geneva and Zürich, Switzerland

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለፋሲካ (ትንሳኤ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። በጄኔቫ ፀሐየ ጽድቅ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን

ዓለም አቀፍ ተቋማት ተልዕኳቸውን ማሳካት ለምን ተሳናቸው? አቶ መንገሻ ከበደ ተሰማ ከጄኔቫ

ከስምንት አስርት አመታት በላይ እድሜ ያስቆጠረው የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ጨምሮ በርካታ እድሜ ጠገብ ዓለም አቀፍ ተቋማት በዓለም ዙሪያ የሰብዓዊ መብቶችን እና ሰብዓዊነትን ያማከሉ ስራዎችን ያከናውናሉ።… Read More »ዓለም አቀፍ ተቋማት ተልዕኳቸውን ማሳካት ለምን ተሳናቸው? አቶ መንገሻ ከበደ ተሰማ ከጄኔቫ

126ኛውን የአድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተካሄደ – 126th ADWA Victory Celebrated in Bern on 26th of March

126ኛው የአድዋ የድል በዓል ቅዳሜ እ.ኤ.አ ማርች 26 ቀን 2022 በስዊዘርላንድ ዋና ከተማ በሆነችው በበርን ኢትዮጵያዊንና ትውልድ ኢትዮጵያዊያን፤ በጄኔቫ የኢፌዲሪ ቋሚ መልዕከተኛ ጽ/ቤት ሰራተኞችና ሌሎች… Read More »126ኛውን የአድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተካሄደ – 126th ADWA Victory Celebrated in Bern on 26th of March

ብሔራዊ ምክክር፣ ምንነት፣ ዓላማው፣ ይዘቱና አፈጻጸሙ – ባይሳ ዋቅ-ወያ ከጄኔቫ

Download PDF መግቢያዛሬ በአገራችን እየተከሰተ ያለውን ቀውሳዊ ሁኔታ ኢትዮጵያ እንደ አገር ተከስታ የታሪክ ዕድሜ ማስቆጠር ከጀመረችበት አንጻርሲታይ መገኘት ከነበረባት ቦታ ላይ ለመገኘት አለመቻሏን ፍንትው አድርጎ… Read More »ብሔራዊ ምክክር፣ ምንነት፣ ዓላማው፣ ይዘቱና አፈጻጸሙ – ባይሳ ዋቅ-ወያ ከጄኔቫ

በበርን ዩኒቨርስቲ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ዶ/ር ዘሪሁን ታደለ በሁለት ወር ተኩል የሚደርስ የጤፍ ዝርያ አበርክተዋል

በበርን ዩኒቨርስቲ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ዶ/ር ዘሪሁን በሁለት ወር ተኩል የሚደርስ የጤፍ ዝርያ ማብርከታቸውን አዲስ ማለዳ ዘገበ። በሰሩት ስራ እጅግ ኮርተናል እናመሰግናለን። Prof Dr… Read More »በበርን ዩኒቨርስቲ ሳይንቲስትና ተመራማሪ ዶ/ር ዘሪሁን ታደለ በሁለት ወር ተኩል የሚደርስ የጤፍ ዝርያ አበርክተዋል

በስዊዘርላንድ እኔም ለወገኔ ማህበር ተወካዮች ከዋልታ ጋር ያደረጉት ቆይታ

አቶ ቴዎድሮስ ተክለጊዎርጊስ ፤ አቶ አብይ ጌታቸው እና አቶ ተመስገን ዱላ ከዋላታ የመረጃ መዓከል ጋር ባደረጉት ቆይታ በስዊዘርላንድ እኔም ለወገኔ ማህበር ለተፈናቀሉ ወገኖች ያበረከቱትን ገልጸው… Read More »በስዊዘርላንድ እኔም ለወገኔ ማህበር ተወካዮች ከዋልታ ጋር ያደረጉት ቆይታ

በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞችና ባለሙያዎች ጋር ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ፡፡

በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞችና ባለሙያዎች ጋር ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ፡፡

(ታህሳስ 29፤ 2014 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ): በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞችእና በተለያዩ ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ውስጥ ከሚሰሩ ባለሙያዎችና የኢትዮጵያ ወዳጆች ጋር በአሸባሪው የህወሓት… Read More »በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞችና ባለሙያዎች ጋር ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ፡፡