
በመላው ስዊዘርላንድ ለምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ
እንደሚታወቀው የአገራችን የቱሪዝም ሀብት በማጎልበት ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ታላላቅ ፕሮጄክቶች በመገንባት ላይ ናቸው። ከነዚህ ፕሮጄክቶች ውስጥ ጎርጎራ ፣ ወንጪ ፣ አላላ ኬላና ኮያሻ ተጠቃሽ ናቸው። እነዚህ ለትውልድ የሚተላለፉ ፕሮጄክቶች በፋይናስ እንደግፍ!
- Bank Name: UBS
- Account Name: Mission Permanente d’Éthiopie
- IBAN: CH49 0027 9279 HU21 6536 0
- BIC: UBSSWCHZH80A