በጄኔቫ ነዋሪ የነበሩት አቶ ደበበ ይልማ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። ነብሰ ይማር!May 22, 2023May 22, 2023 Originally posted on ብርቅዬ ልጆች FaceBook አቶ ደበበ ይልማ በጄኔቫ የሚኖሩ በአደረባቸው ህመም ምክነያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው በ 12/05/2023 ከእዚህ ዓለም ተለይተዋል።የእኔም ለ ወገኔ በስዊዘርላንድ የበጎ አድራጎት ማህበር ለመላው ቤተሰቡ እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥልን እንመኛለንነፍስ ይማርእኔም ለ ወገኔ በስዊዘርላንድ Tags:Ethiopians in Switzerlandየሀዘን መግለጫ