በጄኔቫ እና በመላው ዓለም የሚገኙ ሰላሳ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀቶች ለተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የተቃውሞ ደብዳቤ አቀረቡ

በመላው ዓለም የሚገኙ ሰላሳ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀቶች ተቀምጭነቱ በጄኔቫ ለሆነው ለሰብዓዊ መብቶች ካውንስል ፕሬዚዳንትና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ካውንስል አባል ሀገራት ደብዳቤ አቀረቡ ። ማህበራቱ በደብዳቤያቸው ባስተላለፉት መልዕክትም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ካውንስል አባል ሀገራት በቅርቡ በኢትዮጵያ የሚጀመረውን ሀገራዊ የምክክር ሂደት የሚያደናቅፉ ሪፖርቶች እንዳይወጡ እንዲከላከሉ፣ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ የኢትዮጵያ ትቋማትን እንዲያጠናክሩ ፣ እያከናወናቸው ያሉ ጥረቶችን እንዲደግፉ እንዲሁም የተቋቋመውን የኤክስፐርቶች ቡድን እንዲያፈርሱ ጥሪ አቅርበዋል።

የደብዳቤውን ሙሉ ሀሳብ አንብበን

1) የትዊተር ዘመቻው ላይ እንሳተፍ
➡️https://defendethiopia.eu/twittercampaign/

2) ፒትሽኑን እንፈርም
➡️https://chng.it/gGkQSHzy


Ethiopian Diaspora Organizations call for the decommissioning of the International Commission of Human Rights Experts on #Ethiopia (#ICHREE), emphasizing the need for accountability for human rights violations while respecting Ethiopia’s judicial sovereignty. The campaign will run during the on-going Human Rights Council in Geneva until end of March while TPLF sympathizers are organizing a coordinated rally against the judicial sovereignty of #Ethiopia. ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ምንግዜም እቆማለሁ ❗

Read the letter English | አማርኛ and

1) Join the Twitter Campaign
➡️https://defendethiopia.eu/twittercampaign/

2) Sign the petition
➡️https://chng.it/gGkQSHzy