የመጽሐፍት ቅኝት – ቆይታ ከደራሲ አያሌው ሥነጊዮርጊስ ከበርን
መታሰቢያነቱ ለፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም የሆነ አዲስ መጽሃፍ። በግሩፕም በግልም መጽሃፉን የምትፈልጉ +41787278508 ላይ በመደወል ማግኘት ይችላሉ ።
መታሰቢያነቱ ለፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም የሆነ አዲስ መጽሃፍ። በግሩፕም በግልም መጽሃፉን የምትፈልጉ +41787278508 ላይ በመደወል ማግኘት ይችላሉ ።
Ethiopian Ambassador Zenebe Kebede Korcho slammed the World Health Organization’s chief over his comments on the Tigray conflict, during the WHO’s executive board meeting in… Read More »Ethiopia slams WHO chief at international meeting over Tigray comments
አቶ ቴዎድሮስ ተክለጊዎርጊስ ፤ አቶ አብይ ጌታቸው እና አቶ ተመስገን ዱላ ከዋላታ የመረጃ መዓከል ጋር ባደረጉት ቆይታ በስዊዘርላንድ እኔም ለወገኔ ማህበር ለተፈናቀሉ ወገኖች ያበረከቱትን ገልጸው… Read More »በስዊዘርላንድ እኔም ለወገኔ ማህበር ተወካዮች ከዋልታ ጋር ያደረጉት ቆይታ
(ታህሳስ 29፤ 2014 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ): በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞችእና በተለያዩ ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ውስጥ ከሚሰሩ ባለሙያዎችና የኢትዮጵያ ወዳጆች ጋር በአሸባሪው የህወሓት… Read More »በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞችና ባለሙያዎች ጋር ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ፡፡
ከውጭ የመጡ ወገኖቻችን የገናን በዓል ከመከላከያ ሰራዊታችን ጋር አሳለፉ፤ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል የ ሁለት ሚሊየን ብር ድጋፍም ማድረጋቸውን ገልፀዋል ።የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ከሲውዲን ወደ… Read More »ከስዊዘርላንድ የመጡ ወገኖቻችን የገናን በዓል ከመከላከያ ሰራዊታችን ጋር አሳለፉ
የአምባሳደር ዶ/ር ካሣ ከበደ ተሰማየቀብር ሥነሥርዓት ፕሮግራም ታኅሣስ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ቤተሰብ እና አስክሬን በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ይደርሳል፡፡ ከጠዋቱ፡ 1፡15 – 3፡30 ከቦሌ አውሮፕላን… Read More »ከ፲፱፻፸፭ እስከ ፲፱፻፹፩ በጄኔቫ ሙሉ አምባሳደር የነበሩት አምባሳደር ዶ/ር ካሣ ከበደ ተሰማ ሲታወሱ Tribute to Ambassador Dr Kassa Kebede Tessema
Amidst massive misrepresentation campaigns particularly on social media, often missing or distorting the underlying reasons for the obligation to conduct the operations in Northern Ethiopia, the… Read More »Remembering the Press Conference at the Geneva Press Club amidst massive misinformation campaign in January 2021
በኢትዮጵያ ወጣቶች ህብረት በስዊዘርላንድ የተዘጋጄው የገና ስጦታ ለእናት አገራችን ቶምቦላ በዕለተ ቅዳሜ ጃኗሪ 1 በጀኔቫ አዋሽ ሬስቶራንት ክቡራን እንግዶች በተገኙበት እጣው ወጥቷል። በፌስቡክ በቀጥታ አስተላልፈነዋል።… Read More »የኢትዮጵያ ወጣቶች ህብረት በስዊዘርላንድ በቶምቦላ ሎተሪ ያሰባሰቡትን 35 ሺ የስዊዝ ፍራንክ አስረከቡ።