በእኔም ለ ወገኔ የበጎ አድራጎት ማህበር “ሰብአዊነትና ፍቅር ለትግራይ እና ለመተከል” በሚል 579.532.20 ብር አስረከበ

በእኔም ለ ወገኔ የበጎ አድራጎት ማህበር ከመላው ስዊዘርላንድ ደጋግ የማህበሩ ቤተሰቦች በሀገራችን በነበረው ጦርነት ለተጎዱ እንዲሁም ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን የተሰበሰበውን 579.532.20 ብር “ሰብአዊነትና ፍቅር ለትግራይ እና ለመተከል” በሚል በግዜያዊነት ተቋቁሞ እርዳታ በማሰባሰብ ላይ ለሚገኝው ስብስብ በማህበሩ የኢትዮጵያ ተወካዮች አማካኝነት እርክክብ አደረገ!

May be an image of 6 people and people standing
May be an image of text that says 'BD አኔም ለወገኔ ከሲውዘርላንድ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ Commercial Bank of Ethiopia ክፈል h ሰብአዊነትና ፍቅር ለትግራይ እና መተከል Pay አምስት መቶ ሰባ HM3 ሺ አምስት መቶ ብር ሰካሳ ሁለት ብር ከሃያ ሳንቲም ብቻ። ብር579,532.20. Birr ፊርማ'
May be an image of 10 people and people standing

Media Coverage – Videos