በጄኔቫ እና በመላው ዓለም የሚገኙ ሰላሳ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀቶች ለተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የተቃውሞ ደብዳቤ አቀረቡ

በመላው ዓለም የሚገኙ ሰላሳ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀቶች ተቀምጭነቱ በጄኔቫ ለሆነው ለሰብዓዊ መብቶች ካውንስል ፕሬዚዳንትና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ካውንስል አባል ሀገራት ደብዳቤ አቀረቡ ።… Read More »በጄኔቫ እና በመላው ዓለም የሚገኙ ሰላሳ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀቶች ለተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የተቃውሞ ደብዳቤ አቀረቡ

የሀዘን መግለጫ – ውዷ እህታችን ፈቲያ ሽፈራው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች

ከእህታችን ፈቲሃ ሽፈራው የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተን በክብር ከሸኘናት በሁዋላ ከቀብር ስፍራው ቅርብ የሆነ አዳራሽ ውስጥ የእህታችን ፈቲሃ ሽፈራው ቤተሰቦችን ለመሰናበቻና ለሀዘን መዝጊያ የሚሆን… Read More »የሀዘን መግለጫ – ውዷ እህታችን ፈቲያ ሽፈራው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች

ለደጉ ቦረና የአቅማችንን እንረረባረብ – የእኔም ለ ወገኔ በስዊዘርላንድ የበጎ አድራጎት ማህበር

🛑 ቦረና 🛑 📌ውድ እና ደጋግ ቤተሰቦቻችን በሁለት ቀን ለቦረና ወገኖቻችን 10,000 ፍራንክ ደርሰናል ፈጣሪ ያክብርልን ኑሩልን ፣ ክፉ አይንካችሁ ሁሌም ፈጣሪ ሰጪ ያድርጋችሁ🙏 📌… Read More »ለደጉ ቦረና የአቅማችንን እንረረባረብ – የእኔም ለ ወገኔ በስዊዘርላንድ የበጎ አድራጎት ማህበር

H.E. Ambassador Tsegab Kebebew Daka arrives in Geneva – ክቡር አምባሳደር ፀጋአብ ከበበው ጄኔቫ ገቡ

H.E. Ambassador Tsegab Kebebew Daka arrives in Geneva ==================================== The newly appointed Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary, Permanent Representative of the Federal Democratic Republic of Ethiopia… Read More »H.E. Ambassador Tsegab Kebebew Daka arrives in Geneva – ክቡር አምባሳደር ፀጋአብ ከበበው ጄኔቫ ገቡ

Congratulations to H.E. Mahlet Hailu on her appointment as Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to France

ሀገርን መወከልና ህዝብንና ሀገርን ማገልገል ታላቅ ክብር ነው:: የሀገራችንን ፍላጎት ገፀ-በረከት ተግዳሮቶቿንና ብርታቷን ለአለም አቀፍ ማህበረስብ እንዲረዳ ማድረግ ትልቅ አደራ ጭምር ነው:: pic.twitter.com/zhvhaasFDW — Mahlet… Read More »Congratulations to H.E. Mahlet Hailu on her appointment as Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to France

ማረን ኃይለ ሥላሴ ከሉጋኖ አትላንቲክ ውቅያኖስን አቋረጠ

ማረን ኃይለ ሥላሴ ያለፈውን የኳስ ዘመን(The Swiss Super League) በሉጋኖ ክለብ ተጫውቶ ክለቡ የስዊስን የጥሎማለፍ ዋንጫ እንዲያገኝ ትልቅ አስተዋፅዖ ማድረጉ ይታወሳል። አዲስ በተጀመረው የኳስ ዘመን… Read More »ማረን ኃይለ ሥላሴ ከሉጋኖ አትላንቲክ ውቅያኖስን አቋረጠ

ወ/ሮ ማክዳ በቀለ ከዙሪክ ከዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ

የስዊዘርላንድ እና የኢትዮጵያ ፌዴራሊዝሞች በምን ይመሳሰላሉ? በምንስ ይለያያሉ? አዲስ አበባ የማን ናት? ሙሉ ቃለ ምልልሱን የየዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ መልሶች ይክታተሉ። Interview of Dr Sisay Mengiste,… Read More »ወ/ሮ ማክዳ በቀለ ከዙሪክ ከዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ

ሰጦታ ለእናት አገራችን በሚል በስዊዘርላንድ የተዘጋጀው ቶምቦላ ቁጥር 2 በደመቀ ሁኔታ ወጣ

በስዊዘርላንድ በሚገኙ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች የተቋቋመው “የኢትዮጵያ ወጣቶች ህብረት በስዊዘርላንድ” በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው ማህበራዊ ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የቀረበውን አገራዊ ጥሪ ተከትሎ… Read More »ሰጦታ ለእናት አገራችን በሚል በስዊዘርላንድ የተዘጋጀው ቶምቦላ ቁጥር 2 በደመቀ ሁኔታ ወጣ

ሁለተኛ ዙር የገና ሰጦታ ለእናት አገራችን – ከ15 December በፊት ቶምቦላውን በመግዛት ይሳትፉ!

የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ህብረት በስዊዘርላንድ በ2021 መጨረሻ ላይ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ የቀረበውን ወደ አገር ቤት የመመለስ ጥሪ ተከትሎ በባዶ እጃችን ወደ አገር ቤት… Read More »ሁለተኛ ዙር የገና ሰጦታ ለእናት አገራችን – ከ15 December በፊት ቶምቦላውን በመግዛት ይሳትፉ!

በኤሚ በቀለ ከባዝል ለአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከላት የተደረገ ድጋፍ

በስዊዘርላንድ የሚኖሩ አንድ ግለሰብ ለሰሊሆም የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ መስከረም 02 ቀን 2015 (ኢዜአ) በስዊዘርላንድ የሚኖሩ አንድ ግለሰብ ከተለያዩ… Read More »በኤሚ በቀለ ከባዝል ለአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከላት የተደረገ ድጋፍ

የዳያስፖራዎች ሚናና የውጭ ዲፕሎማሲ

አቶ ፍሬሂወት ሳሙኤል ከአሜሪካ እና አቶ ቅጣው ያየህይራድ ከአውሮፓ ስለ ዲያስፖራ ሚና እና የውጭ ዲፕሎማሲ ያደረጉት ቃለመጠይቅ

የዛሬው ያገራችን ሁኔታ ከዲፕሎማሲ አንጻር ሲታይ – ባይሳ ዋቅ-ወያ ከጄኔቫ

የዚህ ጽሑፌ ዓላማ፣ ዛሬ በመንግሥትና በተፋላሚ ወገኖች መካከል እየተደረገ ያለው ግጭት በተወሰኑ ቡድኖች የተቀሰቀሰ እንጂ፣ የሕዝቦች ግጭት አለመሆኑን ለማመልከት ነው። እንደዚሁም፣ የውጭ ኃይላት ለግጭቱ ዘላቂ… Read More »የዛሬው ያገራችን ሁኔታ ከዲፕሎማሲ አንጻር ሲታይ – ባይሳ ዋቅ-ወያ ከጄኔቫ

ኢትዮጵያ ትጣራለች

ሰላም ወገኖች ሃገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ከባድ ፈተና ላይ ትገኛለች። ሃገር ህዝብ በከንቱ እየደማ ነው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ ነው ወጥቶ መግባት የሚቻለው።ሃገር ሰላም ስትሆን ብቻ የሚያምርብን።… Read More »ኢትዮጵያ ትጣራለች

Twitter Campaign – የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!

The UN Human Rights Council should stop using Human Rights as a political instrument to pressure Ethiopia. The International Commission of Human Rights Experts on… Read More »Twitter Campaign – የተ/መ ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት በጄኔቫ በተመለከት ዲጂታል ዘመቻው ተጅምሯል!

የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት ገለጹ

(ጳጉሜ 3 ቀን 2014) የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ ከመንግስት ጎን በመቆም የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ፣ በኦስትሪያ፣ በሩማኒያ እና ሀንጋሪ የሚኖሩ… Read More »የአገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ የሚጠበቅብንን ድርሻ እንወጣለን ሲሉ በስዊዘርላንድ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት ገለጹ

እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የተመሰረተበትን አመታዊ በዓል – 3 September, Biel, Bienne ተከበረ

በ3 ሴፕቴምበር 2022 ዕለት በቢል ከተማ ኢትዮጵያዊነት በደመቀበት ቀን👉በቦታው ለተገኛችሁ👉መምጣት ሳትችሉ በሀሳብ እና በተለያየ ነገር ዕርዳታ ላደረጋችሁል👉በጄኔቫ የኢትዮጵያ ኤንባሲ ሰራተኞች በሙሉበማህበራችን በስዊዘርላንድ የእኔም ለ ወገኔ… Read More »እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የተመሰረተበትን አመታዊ በዓል – 3 September, Biel, Bienne ተከበረ

በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም! በሚል መሪ ቃል የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ

የትዊተር ዘመቻው “በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም!” በሚል መሪ ቃል በመላው ዓለም በሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በይፋ ተጀምሯል። የዘመቻው ዓላማም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንደከዚህ ቀደሙ… Read More »በሀገር ጉዳይ ገለልተኛ አልሆንም! በሚል መሪ ቃል የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ

የኢትዮጵያ ቀን 20 August 2022, Bern ተከበረ

በመላው ስዊትዘርላንድ ለምንገኝ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የተዘጋጀው የኢትዮጵያውያ ቀን በበርን ከተማ በኦገስት 20/2022 ይከበራል። ዋና አላማው ሁላችንም ከያለንበት ተሰባስበን ቀኑን በደስታ የምናሳልፍበት ፣ ከምሳ… Read More »የኢትዮጵያ ቀን 20 August 2022, Bern ተከበረ

የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ

የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ https://t.co/AmujJQHX4R via @EthiopianNewsA pic.twitter.com/hj4sibqD8W — Ethiopia News Agency (@EthiopianNewsA) August… Read More »የዳያስፖራው ማሕበረሰብ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም ረገድ አሁንም ጠንካራ እንቅስቃሴ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ

በሀገራዊ ምክክር የዳያስፖራ ሚና እና የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ

በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምንኖር ኢትዮጵያውያን በራሳችን እሴቶች ላይ በመመስረትና መልካም ተሞክሮዎችን ከሌሎች ሀገራት በመቅሰም መጻኢ ዕድላችንን ብሩህ ለማድረግ ልንረባረብ እንደሚገባ ተገለጸ በሀገር ውስጥም ሆነ… Read More »በሀገራዊ ምክክር የዳያስፖራ ሚና እና የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ

በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉ – EDTF Making a Difference – Live Progress Update

(ኢዲቲኤፍ)በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉኢትዮጵያ ውስጥ ማየት የሚፈልጉትን ለዉጥ ይደግፉ የቀጥታ ስርጭትጁላይ 24 ቀን 2022 12: PM US EDTእዚህ ይመዝገቡ EDTF Making a Difference – Live Progress Update You are invited to join a  live EDTF Progress Update… Read More »በኢዲቲኤፍ ገንዘብ የተደገፉ ፕሮጀክቶች ውጤት እያመጡ ነዉ – EDTF Making a Difference – Live Progress Update